አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪነታቸውን በካናዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊ ለኮምቦልቻ አጠቃላይ ሆስፒታል 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን ያደረጉት አቶ ከበደ ሃይለማሪያም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ የህክምና ቁሳቁሱ ከቤተሰቦቻቸውና ከጎደኞቻቸው ጋር በመሆን ያሰባሰቡት ነው፡፡ አቶ ከበደ ከዚህ በፊት አንድ ኮንቴነር የህክምና ቁሳቁስ ለሆስፒታሉ ድጋፍ ቢያደርጉም አሸባሪው ቡድን […]
The post ነዋሪነታቸውን ካናዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊ ለኮምቦልቻ ሆስፒታል 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 03:19:11