አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 2 ዓመታት በገበያ መር የክላስተር ግብርና የተሳተፉ አርሶ አደሮች ከዕለታዊ ፍጆታ ባለፈ ከ20 እስከ 50 በመቶ ምርታቸውን ለገበያ ማቅረባቸውን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ገለጸ። በኤጀንሲው የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ተጫነ አዱኛ÷አርሶአደሮች ከግለሰብ ፍጆታ ባለፈ ገበያ መር የሆነ ምርት እንዲያቀርቡ የሚያስችል ፕሮጀክት ተነድፎ ምርቶችን በመምረጥና አካባቢዎችን በማደራጀት […]
The post በገበያ መር ክላስተር ግብርና አርሶ አደሮች ከዕለታዊ ፍጆታ ባለፈ እስከ 50 በመቶ ምርታቸውን ለገበያ አቅርበዋል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 08:38:37