አዲስ አበባ፣ጥር 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ያለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎብኝቷል። የልዑካን ቡድኑ በኤክስፖው የኢትዮጵያ እልፍኝ (Pavilion ) እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶቾ ማሳያ ቦታዎችን ተመልክቷል ። በኤክስፖው በተዘጋጀ የኢትዮጵያ እልፍኝ (Pavilion ) የኢትዮጵያ የታሪክ፣ ባህል እና የኢንቨስትመንት እድሎች እየተተዋወቁ ይገኛሉ። በዱባይ 2020 ኤክስፖ ኢትዮጵያ […]
The post በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኘው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎበኘ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 12:58:55