አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በጦርነቱ ምክንያት የተቸገሩ ዜጎችን ለመደገፍ ወደ ትግራይ የሚላከውን ሰብዓዊ እርዳታ የመቀማት ልምዱን አጠናክሮ መቀጠሉን የቀድሞ የአውሮፓ ዲፕሎማት ተናገሩ። የኢትዮጵያን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተሉትና በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር የነበሩት ሲሞ ፓርቪያነን እንደገለጹት÷ ህወሓት ለወታደራዊ ግጭቶች ረሀብን እንደ መሳሪያ የሚጠቀም ድርጅት ነው። ህወሓት በ1980ዎቹ ሲያደርግ በነበረው የትጥቅ ትግል ወቅትም ይህን […]
The post ህወሓት ሰብዓዊ እርዳታን ከንጹሀን ቀምቶ በመውሰድ ልምድ ያለው ድርጅት ነው- የቀድሞ የአውሮፓ ዲፕሎማት appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-18 07:09:59