አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ግቢ እየተተገበረ ያለውን የተቀናጀ የከተማ ግብርና እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት÷ የከተማ ግብርና በከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ተሰጥቶት በግለሰቦች መኖሪያ ግቢ፣ በመንግሥት ተቋማት በሚገኝ ክፍት ቦታ እና ክፍት መሬት በተገኘበት ሥፍራ […]
The post ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ግቢ እየተተገበረ ያለውን የተቀናጀ የከተማ ግብርና እንቅስቃሴ ጎበኙ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-18 07:08:45