አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ማስከበር ፣ በህልውና እና በህብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻዎች ወቅት ጀግንነት ለፈፀሙና የላቀ የስራ ውጤት ላስመዘገቡ የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር የፊታችን እሁድ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚካሄድ መሆኑን ተከትሎ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የከተማዋ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ በመሆኑም ስነ-ሥርዓቱ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ […]
The post የፊታችን ዕሁድ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-18 07:09:28