አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የሚገኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በአማራና በአፋር ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማትና ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት የሚያስችል የሃብት ማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ ጀምረዋል:: በመርሃ ግብሩ የተሳተፉት በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነበ ከበደ÷ በአገሪቱ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በአገራችን በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመርዳት እስከዛሬ እያደረጉት ላለው አጠቃላይ ድጋፍ ምስጋናቸውን […]
The post በስዊዘርላንድ በአማራና አፋር ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ተቋማት የሚሆን ሃብት የማሰባሰብ ዘመቻ ተጀመረ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 19:49:36