አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኤርትራ የነፃነት ቀንን አስመልክተው ለሀገሪቱ መንግስት እና ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ መንግስት ያለውን ቁርጠኝት አረጋግጠዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ በኢትዮጵያ ለኤርትራ ኤምባሲ በላኩት ደብዳቤ፥ ለኤርትራ መንግሥት እና ሕዝብ ሰላም እና ብልፅግና እንዲሆንላቸው […]
The post ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለኤርትራ የነፃነት ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 19:24:39