አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለእርዳታ የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም ከኤልሻዳይ ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር÷ በጦርነትና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሃብት ማሰባሰብ መርሐ ግብርን ይፋ አድርገዋል። በገቢ ማሰባሰብ መርሐ ግብሩ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ ለማሰባሰብ ዕቅድ […]
The post በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 00:45:17