አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተለያየ አውደ-ውጊያዎች ላይ የተጎዱ የሠራዊት አባላትን ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎች እና ተቋማት እውቅና ሰጠ። በመርሃ-ግብሩ የመከላከያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቢሾፍቱ ሆስፒታል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ተገኝ ለታ ÷ የተለያዩ የህክምና ተቋማትና ባለሙያዎች በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የሠራዊቱ አባላት ህክምና መስጠታቸውን ተናግረዋል። በሙያቸው የህክምና አገልግሎት ሲሰጡ ለነበሩ […]
The post በአውደ ውጊያዎች የሠራዊቱን አባላት ላገለገሉ የህክምና ባለሙያዎችና ተቋማት እውቅና ተሰጠ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 19:10:23