አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚሌ – ኮምቦልቻ – ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ፡፡ ወረታ ወደብና ተርሚናል በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ አስመጭና ላኪዎች የተቀላጠፈ የደረቅ ወደብ አገልግሎት እንዲያገኙ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ይታመናል፡፡ የወደቡ ተጠቃሚዎች እንደገለጹት÷ ከጂቡቲ – ሞጆ – በአዲስ አበባ ወደ ባህር ዳርና ሌሎች የሰሜን-ምዕራብ አካባቢዎች የሚጓጓዙ […]
The post በሚሌ – ኮምቦልቻ – ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 00:44:49