Breaking News >> News >> FanaBC


የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ሰነድ ተፈራረሙ


Link [2022-04-17 16:14:06]



አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት አሸባሪዎችንና ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ሰነድ ተፈራረሙ። የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት “ሠላማዊ እና ደህንነቷ የተረጋገጠ አፍሪካን ” ለመፍጠር በድንበር፣ በሳይበር፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ዙሪያ፣ በማህበራዊ ጉዳዮች፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በወጣቶችና ሥራ አጥነት በሌሎችም ጉዳዮች በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል። የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት […]

The post የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ሰነድ ተፈራረሙ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.



Most Read

2024-09-19 20:48:44