አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ እና ከኤምባሲው ጋር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ማህበር አባላት ገለጹ፡፡ በናይሮቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ማህበር ጋር ውይይት ያካሄደ ሲሆን÷ የማህበሩን ሊቀ-መንበር ጨምሮ 18 አባላት በውይይቱ ተሳትፈዋል፡፡ ኤምባሲው ተወካዮችን ለማነጋገር ባደረገላቸው ጥሪ መደሰታቸውን የገለጹት የማህበሩ ተወካዮች÷ ኢትዮጵያን […]
The post ኢትዮጵያን በተደራጀ መልኩ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን በኬንያ የጋምቤላ ማህበረሰብ ተወላጆች ገለጹ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 20:59:36