አዲሰ አበባ፣መጋቢት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የሲቪል ማህበረሰቡ ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት አስታወቀ፡፡ የኅብረቱ ዳይሬክተር አቶ መስኡድ ገበየሁ እንደገለፁት÷በተለይም የህግ ፣የሰላምና የሰብአዊ መብቶች እና ሌሎች አንኳር ጉዳዮች ትኩረት እንዲሰጣቸዉ ዝግጅት እየተደረገ ነው ፡፡ መሰል የሲቪል ማህበራት አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዓላማዎች እውን መሆን […]
The post ኅብረቱ አገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የሲቪል ማህበረሰቡ ኃላፊነቱን ለመወጣት መዘጋጀቱን አስታወቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 21:01:55