አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በዲማ ወረዳ በወርቅ ቁፋሮ የተሰማሩ ማህበራትን ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ የስራ ሃላፊዎች መሳተፋቸውን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ! ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ […]
The post አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በወርቅ ቁፋሮ የተሰማሩ ማህበራትን ጎበኙ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-19 21:00:03