አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን አስታውቋል፡፡ ይህንኑ የመንግሥት ውሳኔ ተከትሎ በኢትዮጵያ የብሪታኒያ ኤምባሲ÷ የኢትዮጵያ መንግሥት ያሳለፈውን ውሳኔ እናደንቃለን ብሏል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለጫ […]
The post ብሪታኒያ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የድጋፍ አቅርቦቱ እንዲሳለጥ ግጭት ማቆሙን አደነቀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 04:30:50