አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰርቢያ -ቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ይዛ በማጠናቀቋ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷በሰርቢያ-ቤልግሬድ በተካሄደው 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃን ይዛ ስላጠናቀቀች የተሰማኝን ደስታ እገልፃለሁ! እንኳን ደስ አለን! እንኳን ደስ አላችሁ! […]
The post ጠ/ሚ ዐቢይ በዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 04:31:33