አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚያስተሳስረው የአጋሮ-ጌራ-ሜዳቦ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ 100 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው ፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀሙ በጥሩ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝ በመስክ የስራ ቅኝት ተገምግሟል። በእስካሁኑ የሥራ እንቅስቃሴም ፤ የዲዛይን ሥራ፣ የካምፕ ግንባታ፣ የአፈር ቁፋሮ ሥራዎች፣ የጠጠር ማምረት፣ ኮንክሪት […]
The post የኦሮሚያና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎችን የሚያገናኘው የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 07:14:30