አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደገለጹት÷ የዋጋ ግሽበትንና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በሀገር ደረጃ እየተከናወኑ ካሉ ተግባራት በተጨማሪ ከክልሉ ነባራዊ ሁኔታ አንፃርም ችግሩን ለማቃለል በትኩረት ይሰራል፡፡ […]
The post የክልሉ ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የተላለፉ አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 04:28:42