አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን አማን ከተማና አከባቢው የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ሚኒስትሯ ጉብኝታቸውን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ “በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ የሚዛን አማን ከተማና አከባቢው የተመለከትኩት እምቅ ተፈጥሯዊ ውበት፣ የህዝቡ ሠው ወዳድነት እና አርቆ አሳቢነት የቱሪዝም አቅም ቀጣይ የኢትዮጵያ […]
The post በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያያለው እምቅ ተፈጥሯዊ ውበት የኢትዮጵያን ቀጣይ የቱሪዝም አቅም ተስፋ በግልጽ የሚያመላክት ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 04:30:00