አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት የምታደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የሕግ አማካሪና የአፈጉባኤው ጽ/ቤት ኃላፊ ዶክተር ዘለቀ ተመስገን የፈረንሳይ ምክር ቤት የውጪ ጉዳዮች፣ የመከላከያና የደህንነት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ፕሬዚዳንት ኦሊቨር ካዲክን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መካከል ለረዥም ጊዜ የቆየ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ […]
The post ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 08:45:04