አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሀት የሽብር ቡድን ወረራ ወቅት በሰሜን ሸዋ ዞን ጥቃት የደረሰባቸዉ አካባቢዎች እና አጎራባች ወረዳዎች አሁን ወደመደበኛ እንቅስቃሴያቸው ተመልሰዋል ። በሰሜኑ ኢትዮጵያ ክፍል የነበረውን ጦርነት ወደመሀል ሀገር የመግፋት እንቅስቃሴ ስልት የነበረዉ የሽብር ቡድኑ ህወሀት እንቅስቃሴ ከወራት በፊት ማክተሙን ተከትሎ የሽብር ቡድኑ ጥቃት ሰለባ የሆኑ ከተሞች መደበኛ እንቅስቃሴን ጀምረዋል፡፡ እንደ ደብረ […]
The post በሽብርተኛው ህወሃት ጥቃት የደረሰባቸዉ የሰሜን ሸዋ አካባቢዎችና አጎራባች ወረዳዎች አሁን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ተመልሰዋል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 09:00:08