አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ለዘላቂ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ከክልሉ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷በሶማሌ ክልል በተፈጠረው ድርቅ ሳቢያ ለተፈቀሉ በርካታ ዜጎች የውሃ አቅርቦት መሰራጨት እንዳለበት አንስተዋል፡፡ በቅርቡ በአካባቢው ባደረጉት ጉብኝትም በቀብሪ በያ የሚገኙ ተፈናቃዮች በተለይም ሴቶች […]
The post በሶማሌ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ለዘላቂ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ከክልሉ ጋር በቅንጅት ይሰራል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 10:37:00