አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ የሚያሳድግ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለጹ። የአፍሪ-ኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ቤኔዲክት ኦርማህ በተለይ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ ባንኩ የገንዘብ አቅሙን በማሳደግ የአህጉሪቷን የንግድ ትስስር ለማጎልበት በልዩ ትኩረት ይሰራል። የአፍሪካ ህብረት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ባንኩ ዓመታዊ የገንዘብ ምጣኔውን ወደ 6 ነጥብ […]
The post አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 10:34:36