አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ዛሬ መጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ እንደገለጸው÷ ሥልጠናው ከፍተኛ አመራሩ የተጣለበትን ሃላፊነት በብቃት መወጣት ይችል ዘንድ የአስተሳሰብ፣ የሥራ አፈጻጸም፣ የሥነ ምግባርና የአገልጋይነት አቅሙን ለማጎልበት የተዘጋጀ ነው። ከፍተኛ አመራሮቹ በሥልጠናው ህዝቡ የጣለባቸውን ሀላፊነት በከፍተኛ […]
The post ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 10:44:31