አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙና ለጤንነታቸው መልካም ምኞታቸውን ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ÷ፕሬዝዳንት ኤርዶኻንና ባለቤታቸው በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ ለፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን እና ቀዳማዊት እመቤት ኢሚኒ ኤርዶኻን ፈጣን ማገገምንና ጤንነትን እመኛለሁ ሲሉ በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ […]
The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 12:43:58