አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑትን ራፋኤል ማሪያኖ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ደመቀ መኮንን ፥ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ለዋና ዳይሬክተሩ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ስብሰባን በስኬት በማስተናገድ ላይ እንደምትገኝ ጠቅሰው ፥ ይህም […]
The post አቶ ደመቀ መኮንን የአቶሚክ ኃይልን ለልማት ለመጠቀም ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ትብብር እና ድጋፍ እንዲያደርግ ጠየቁ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 13:02:28