አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ መገንባትና የተፈናቀሉ ዜጎችን ማቋቋም ለክልሎቹ የሚተው አይደለም ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ከመገንባትና የተፈናቀሉ ዜጎችን ከማቋቋም አንፃር ሁሉም የበኩሉን ድረሻ መወጣት እንደሚገባ አመላክተዋል። በሀረሪ ክልል ሀገራዊ ህልውና ከማስጠበቅ ጎን ለጎን […]
The post በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ መገንባትና የተፈናቀሉ ዜጎችን ማቋቋም ለክልሎቹ የሚተው አይደለም – አቶ ኦርዲን በድሪ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 15:37:28