አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚቀጥለው ሳምንት በመዲናዋ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 35ኛ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- በአፍሪካዊነቴ እኮራለሁ !! መላው የከተማችን ነዋሪዎች፤ በአፍሪካዊነታችን እየኮራን ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬት በጋራ እንቁም!! የአፍሪካ ህብረት 35ኛ የመሪዎች ጉባኤ በመዲናችን አዲስ አበባ ሊካሄድ ቀናት ብቻ ቀርተዉታል፡፡ […]
The post መላው የከተማችን ነዋሪዎች፤በአፍሪካዊነታችን እየኮራን ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬት በጋራ እንቁም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
2024-09-20 15:39:45